በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ2ኛ ወሰነ ትምህርት በዛሬው እለት በይፋ ተጀምራል፡፡
(የካቲት 02/2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ2ኛ ወሰነ ትምህርት በዛሬው እለት በሁሉም ትምህርት ቤቶች በይፋ የተጀመረ ሲሆን መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን፡፡